Engineering Works Implemented to Protect Pedestrians from Traffic Accidents

በከተማዋ እግረኞችን ከትራፊክ አደጋ ለመጠበቅ በርካታ የምህንድስና ስራዎች ተከናወኑ
********************
(ት/ማ/ባ የካቲት 13/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን እግረኞችን ከትራፊክ አደጋ ለመጠበቅ የመንገድ ደህንነት ትምህርት ከመስጠት በተጓዳኝ በምህንድስናውም ዘርፍ በርካታ ስራዎች ተከናውነዋል፡፡
በዚሁ ዘርፍ በበጀት ዓመቱ ቀዳሚ ስድስት ወራት የትራፊክ አደጋዎችና የእግረኞች እንቅስቃሴ የሚበዙባቸው አካባቢዎችን በመለየትና የአደጋ ተጋላጭነትንም ለመቀነስ የሚያስችሉ 47 ቦላርዶች ተተክለዋል፡፡
እንዲሁም በመንገድ ዳር የሚገኙ 10 የመንግስትና የግል ት/ቤቶችን ብመለየት የመንገድ ደህንነት ማሻሻል፤ School Zone safety Improvement፤ የእግረኛ መሻገሪያ ቀለም ቅብ፣ ምልክትና ማመላከቻዎችና አጥሮች ተሰርተዋል፡፡
በተጨማሪ የእግረኛ መሻገሪያ ባሉባቸው ስፍራዎች ለአካል ጉዳተኛ መተላለፊያ ራምፕ በካሬ 96 የተሰራ ሲሆን ከቦታዎቹ ጥቂቶቹ ፤ በፍየል ቤት ፣ፊጋ መንገድ ላይ፣ በቦሌ ከማእድን ሚኒስተር እስከ ካራ፡ ከሀይሌ ግራንድ እሰከ ካራ ባ ጀሞ፣ ለቡ መስመር እና በሌሎችም አቅጣጫዎች ተገንብተዋል፡፡
እግረኞች ይበዙባቸዋል ተብለው ከህብረተሰብ ለሚጠየቁ እና በጥናት በተለዩ 100 ቦታዎች ላይ የፍጥነት ማብረጃ ጉብታ እና ማንቂያዎችንም በተለያዩ የከተማዋ ስፖቶች ላይ መተግበር ከመቻሉም በላይ የመሰረተ ልማት ሀብቶች የማሻሻል ሥራዎችም፡- (በግጭት ምክንያት የፈረሰ የእግረኛ አጥር የመጠገን፣ የቦላርድ ቀለም ቅብ፣ የአጥር ቀለም ስራ ተከናውኗል፡፡
በትራፊክ አደጋ ዙሪያ ከፍተኛው ጉዳት የሚደርሰው እግረኞች ላይ ነው በዚህም የአሽከርካሪው ሃላፊነት ቅድሚያ የሚሰጠው ቢሆንም እግረኞች መንገዳቸውን በአግባቡ መጠቀም ይገባቸዋል፡፡
ተቋሙም ከማስተማርና መሰረተ ልማቶችን ከማስተካከል ባለፈ በቀጣይ የህግ ማስከበር፣ የትራፊክ አስተዳደር እርምጃዎችንና ሞተር አለባ የመንገድ ተጠቃሚዎች ማጠናከር ላይ በአጽንአት ይሰራል፡፡

Engineering Works Implemented to Protect Pedestrians from Traffic Accidents

(TMA, February 20, 2026) — The Addis Ababa Traffic Management Authority (TMA) announced that alongside providing road safety education, numerous engineering projects have been undertaken to protect pedestrians from traffic accidents.

During the first six months of the current fiscal year, the Authority identified high-risk areas with heavy pedestrian traffic and installed 47 bollards to reduce vulnerability to accidents.

Key highlights of the engineering interventions include:

  • School Zone Safety Improvements: Safety enhancements were implemented at 10 public and private schools located along main roads. These works included painting pedestrian crossings, installing traffic signs, and erecting safety fences.

  • Accessibility for People with Disabilities: To ensure inclusive road use, 96 square meters of ramps were constructed at pedestrian crossings. Notable locations include:

    • Fiyel Bet and Figa Road.

    • Bole (from the Ministry of Mines to Kara).

    • From Haile Grand to Kara.

    • Jomo and Lebu routes, among others.

  • Speed Control Measures: Based on public requests and technical studies, speed bumps and alerts were installed at 100 identified spots across the city where pedestrian traffic is high.

  • Infrastructure Maintenance: Efforts were also made to rehabilitate existing assets, including repairing pedestrian fences damaged by collisions and repainting bollards and guardrails.


A Call for Shared Responsibility

The Authority emphasized that pedestrians suffer the highest rate of injury in traffic accidents. While drivers bear the primary responsibility for safety, pedestrians are urged to use roads properly and cautiously.

Moving forward, the TMA plans to complement its educational and infrastructure work with strict law enforcement, enhanced traffic management measures, and a stronger focus on supporting non-motorized road users.

Leave a comment



Copyright 2025 TMA © All Rights Reserved
Email Address: aartma2011@gmail.com
Phone Number: 696 TMA Free Line  AND  0116672386

Developed by Tewodros Kemal  (@.tk)