ADDIS NEGARI GAZETA OF THE CITY GOVERNMENT OF ADDIS ABABA

ADDIS NEGARI GAZETA OF THE CITY GOVERNMENT OF ADDIS ABABA

ማውጫ
ደንብ ቁጥር
(/
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቅሬታና
አቤቱታ አቀራረብ፣ ምርመራ፣ አወሳሰን እና
የተጠያቂነትሥርዓት ለመወሰን የወጣ ደንብ
ገፅ……………………………………
27
Content
Regulation Number 143/2022
A Regulation to Provide for the
Determination of the Addis Ababa City
Government Complaint and Grievance
Submittal, Investigation, Decision-making,
and Accountability Procedure
Page………………………………….….2762
ደንብ ቁጥር (/
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቅሬታና አቤቱታ
አቀራረብ፣ ምርመራ፣ አወሳሰን እና
የተጠያቂነትሥርዓት ለመወሰን
የወጣ ደንብ
የከተማው አስተዳደር የመንግሥት መሥሪያ
ቤቶች እና የልማት ድርጅቶች ለነዋሪው
የሚሰጡት አገልግሎት ግልጽ ፣ ቀልጣፋ ፣
ፍትሃዊ ፣ የእኩልነት መርህ እና ሕግን መሠረት
ያደረገና የህግ የበላይነትን የሚያረጋግጡ
ውሳኔዎች እንዲሆኑ ለማድረግ እና የተጠያቂነት
ሥርዓት ማስፈን በማስፈለጉ፤
የአዲስ አበባ ከተማ ካቢኔ የአዲስ አበባ ከተማ
አስተዳደር አስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር
ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር ፸
4/4
አንቀጽ ፺ መሠረት ይህንን ደንብ አውጥቷል፡፡

 

DOWNLOAD

Leave a comment



Copyright 2025 TMA © All Rights Reserved
Email Address: aartma2011@gmail.com
Phone Number: 696 TMA Free Line  AND  0116672386

Developed by Tewodros Kemal  (@.tk)