Senior officers of the Defense War College paid a working visit to IMDEA

የመከላከያ ዋር ኮሌጅ ከፍተኛ መኮንኖች በኢመደአ የሥራ ጉብኝት አደረጉ
በኢፌዲሪ መከላከያ ሚኒስቴር ሥር የሚገኘው የመከላከያ ዋር ኮሌጅ ከፍተኛ መኮንኖችና አመራሮች በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) ዋና መሥሪያ ቤት ትምህርታዊ የሥራ ጉብኝት አደረጉ።
ጉብኝቱ በዋናነት ከፍተኛ መኮንኖቹ በኮሌጅ ቆይታቸው በክፍል ውስጥ የተማሩትን የደህንነትና የጦርነት ንደፈ-ሃሳብ (Theory) በትግባር ላይ ካለው የቴክኖሎጂ አቅም ጋር ለማስተሳሰር ያለመ ነው። በተለይም በዘመናዊው ዓለም የጦርነት አውድ ውስጥ አንዱና ዋነኛው እየሆነ የመጣውን የሳይበር የጦር አውድ (Cyber Warfare) በትክክል ለመገንዘብና የሀገሪቱን የሳይበር መከላከያ ዝግጁነት ለመመልከት ጉብኝቱ የጎላ ፋይዳ እንዳለው ተገልጿል።
በጉብኝቱ ወቅት የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ዳንኤል ጉታ ለኮሌጁ አባላት የእንኳን ደህና መጣችሁ አቀባበል ያደረጉ ሲሆን፤ ኢመደአ የሀገሪቱን ቁልፍ የመረጃ መሠረተ-ልማቶች ከሳይበር ጥቃት ለመከላከል እያከናወናቸው ያሉ ስራዎችንና የቴክኖሎጂ ባለቤትነትን ለማረጋገጥ እየተደረገ ያለውን ጥረት አስረድተዋል።
ከፍተኛ መኮንኖቹ በጉኝታቸው ወቅት በሰጡት አስተያየት፤ የወደፊቱ ጦርነት ከምድር፣ ከባህርና ከአየር ባለፈ በሳይበር ምህዳር ላይ የሚወሰን በመሆኑ፣ እንዲህ አይነት የልምድ ልውውጦች ለሀገራዊ ደህንነት ግንባታ ያላቸው ሚና ከፍተኛ መሆኑን ገልጸዋል።

Senior officers of the Defense War College paid a working visit to IMDEA
Senior officers and leaders of the Defense War College under the Ministry of Defense of the Federal Democratic Republic of Ethiopia paid an educational working visit to the headquarters of the Information Network Security Administration (INSA).
The visit mainly aimed to connect the security and warfare theory learned during the college with the technological capabilities in practice. It was stated that the visit was of great benefit to understand the cyber warfare, which is becoming one of the most important aspects of the modern world, and to observe the country's cyber defense readiness.
During the visit, the Deputy Director General of the Information Network Security Administration, Ato Daniel Gutta, welcomed the members of the college and said; The IMDEA explained the work being done to protect the country's key information infrastructure from cyber attacks and the efforts being made to ensure technology ownership.


In their comments during the visit, the senior officers stated that since the future war will be fought not only on land, sea and air but also in the cyber environment, such exchanges of experience have a significant role in building national security.
For more information on cybersecurity:
• Website: https://www.insa.gov.et
• Facebook: https://web.facebook.com/INSA.ETHIOPIA
• TikTok: https://www.tiktok.com/@insa_et?_t=8qBKkyp092r&_r=1
• YouTube: https://www.youtube.com/@cyberigna1003/featured
• Telegram: https://t.me/insagovet
• Twitter (X): https://twitter.com/INSAEthio
• LinkedIn: https://www.linkedin.com/.../information-network.../
• To report a cyber attack: Toll-free hotline 933

Leave a comment



Copyright 2025 TMA © All Rights Reserved
Email Address: aartma2011@gmail.com
Phone Number: 696 TMA Free Line  AND  0116672386

Developed by Tewodros Kemal  (@.tk)