የባለሥልጣን መ/ቤቱ ሰራተኞች የወርቃማ ሰኞ የማለዳ መርሃ-ግብርን አካሄዱ
• ስለ ተቋሙ የሰራተኞች የሥራ ሰዓት አከባበር ዙሪያ ላይም ውይይት ተደርጓል
**********************
(ት/ማ/ባ ህዳር 22/2018ዓ.ም)፡-የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለሥልጣን የበላይ የሥራ ኃላፊዎችና የማዕከል ሰራተኞች የእውቀት ሽግግርና የልምድ ልውውጥ የሆነውን የወርቃማ ሰኞ የማለዳ መርሃ-ግብር በተቋሙ መሰብሰብያ አዳራሽ አካሂደዋል፡፡
በእውቀት ሽግግርና የልምድ ልውውጥ መርሃ-ግብሩ ላይ የስታንዳርዳይዜሽን ዝግጅት አገልግሎት አሰጣጥ ክትትል እና ድጋፍ ዳይሬክተር አቶ ሐጎስ ካህሳይ ስለ ‹‹ቅን መሪ›› ምንነት አስመልክቶ ሰነድ አቅርበዋል፡፡
The Authority's staff held a Golden Monday morning program
• Discussions were also held on the observance of the institution's staff working hours
********************
(T/M/B November 22/2018):-Addis Ababa Traffic Management Authority senior officials and central employees held a Golden Monday morning program for knowledge transfer and experience exchange at the institution's meeting hall.
At the knowledge transfer and experience exchange program, Ato Hagos Kahsay, Director of Standardization Preparation Service Delivery Supervision and Support, presented a document on the nature of a "righteous leader".
He pointed out that leadership starts with the head and that a good leader should create tolerance among employees, encourage each employee's work without neglecting his work; give thanks and motivate them to stand for a single goal.
Then, Ato Girma Edosa, Director of the Human Resources Directorate of the Authority, presented a document on the status of the institution's employees' work hours and the measures being taken, and a discussion was held.
Finally, the Director General of the Authority, Engineer Elias Zerga, in his message, said that in order to achieve the vision of the institution, employees from the bottom to the top should strive to achieve the vision of the institution with sincerity and loyalty.
For more information, click on the link below
https://linktr.ee/aatma1
Use the toll-free hotline
696
በሰነዱም ላይም ስለ ቅን መሪ ምንነት፣ ባህሪያትን ከባለሥልጣን መ/ቤቱ ስልጣንና ተግባር እንዲሁም ራእዩ ጋር በማዛመድና ምሳሌዎችን በመጥቀስ ለማዕከሉ ሰራተኛ አብራርተዋል፡፡
መሪነት ከራስ እንደሚጀምርና ቅንነት ያለው መሪ በሰራተኞች መካከል መቻቻል እንዲፈጠር ማድረግ፣ የእያንዳንዱን ስራ ማበረታታት ስራውን ባለማጣጣል፤ ምስጋና በመስጠትና በማነቃቃት ለአንድ አላማ እንደቆሙ ማድረግ እንዳለበት ጠቁመዋል፡፡
በመቀጠልም በባልስልጣን መ/ቤቱ የሰው ሀብት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ግርማ ኢዶሳ የተቋሙ ሰራተኞች የሥራ ሰዓት አከባበርና እየተወሰዱ ባሉት እርማጃዎች ዙሪያ ተቋሙ ያለበትን ሁኔታ ሰነድ አቅርበው ውይይት ተካሂዶበታል፡፡
በመጨረሻም የባለሥልጣን መ/ቤቱ ም/ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ኤልያስ ዘርጋ ባስተላለፉት መልዕክት ለተቋሙ ራእይ ማሳካት ከታች እስከ ላይ ያለ ሰራተኛ በቅንነትና በታማኝነት በመቀናጀት በአንድ ዓላማ የተቋሙን ራእይ ለማሳካት መጣር ይገባዋል ብለዋል፡፡
ለበለጠ መረጃ ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ
https://linktr.ee/aatma1
ነፃ የስልክ መስመር
696ን ይጠቀሙ
It has been reported that more than 2 thousand parking spaces have been built in…
I have taken a voting card, what about you? Did you know that the registration…
Making our capital Addis Ababa green, beautiful and clean is not a luxury but it…
The institution announced that it is responding promptly to questions raised by road users (T/M/B…
The official office has created job opportunities for more than 5,000 citizens in the past…
Discussion held on a draft document on government service delivery The nine-month performance of the…
This website uses cookies.