wd_asp id=1

In the Council of Ministers and approved by the Council of Ministers, the punishment included in the Positive Traffic Agriculture and Regulation 557/2016 …

በሚኒስተሮች ምክር ቤት ረቅቆ እና ጸድቆ ወደ ስራ በተገባው የትራፊክ ህግና ደንብ ቁጥር 557/2016 ውስጥ በተካተተው ቅጣት እና አተገባበር ዙሪያ በአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን የትራፊክ ቁጥጥርና ኩነት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አያለው ኢቲሳ ከአሽከርካሪዎች በሚነሱ ሃሳብ፣ አስተያየትና ቅሬታዎች ዙሪያ በArts Tv ካሪቡ አውቶሞቲቪ ፕሮግራም ቀርበው ምላሽ እና ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡

Leave a comment



Copyright 2025 TMA © All Rights Reserved
Email Address: aartma2011@gmail.com
Phone Number: 696 TMA Free Line  AND  0116672386

Developed by Tewodros Kemal(@EaseWD)

Back
Telegram